ከብዙ ጥቂቱን ስለ ክቡር ዶ/ር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ
****
👉ክቡር ዶ/ር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ ከአባታቸው አቶ ጉያ ገመዳ ከእናታቸው ከወ/ሮ ማሬ ጎበና በ1921 በቢሾፍቱ ደሎ ቀበሌ ተወለዱ፡፡
👉 በአየር ሃይል ተምረው በከፍተኛ ነጥብ ተመርቀዋል፡፡ በአስመራ ከተማ በአየር ሃይል መምህርት አገልግለዋል፡፡
👉 በሀገራችን ታሪክ በስዕሉ ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነችው ሥዕል ያለስተማሪ መፅሐፍ አዘጋጅተዋል፡፡
👉 በአፍሪካ የመጀመሪያው በፍየል ቆዳ ላይ ስዕልን የጀመሩም ታላቅ የጥበብ አባት ናቸው ።
👉 'አፍሪካ አርት ጋለሪ' አቋቁመዋል፡፡ የጋለሪውን መታሰቢያ በኒልስን ማንዴላ ሃውልት በማጀብ አራት የጋለሪ ቤቶችን በመገንባት ለህዝብ ምንጊዜም ክፍት ሆነው ስራዎቻቸውን ወጣቱ ትውልድ እንዲማርበት አድርገዋል፡፡
👉 በህይወት ዘመናቸው ወደ 1ዐ ሺህ የሚጠጉ የስዕል ውጤቶችን ለሀገራቸው አበርክተዋል፡፡
👉 የባህል እሴቶቻችን ከሃገር አልፈው እንዲነበቡ፣ አንዲታወቁና እንዲገለፁ ያደረጉ የጥበብ ጀግና ነበሩ፡፡
👉 በርካታ ትምህርት ቤቶችን በማሰራትም ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
👉 ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2007 ዓ.ም የክብር ዶክትሬት በሥነ-ጥበብ ዘርፍ ተሰጥቷቸዋል፡፡
#ባላምባራስ_ነጋሽ
****
👉ክቡር ዶ/ር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ ከአባታቸው አቶ ጉያ ገመዳ ከእናታቸው ከወ/ሮ ማሬ ጎበና በ1921 በቢሾፍቱ ደሎ ቀበሌ ተወለዱ፡፡
👉 በአየር ሃይል ተምረው በከፍተኛ ነጥብ ተመርቀዋል፡፡ በአስመራ ከተማ በአየር ሃይል መምህርት አገልግለዋል፡፡
👉 በሀገራችን ታሪክ በስዕሉ ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነችው ሥዕል ያለስተማሪ መፅሐፍ አዘጋጅተዋል፡፡
👉 በአፍሪካ የመጀመሪያው በፍየል ቆዳ ላይ ስዕልን የጀመሩም ታላቅ የጥበብ አባት ናቸው ።
👉 'አፍሪካ አርት ጋለሪ' አቋቁመዋል፡፡ የጋለሪውን መታሰቢያ በኒልስን ማንዴላ ሃውልት በማጀብ አራት የጋለሪ ቤቶችን በመገንባት ለህዝብ ምንጊዜም ክፍት ሆነው ስራዎቻቸውን ወጣቱ ትውልድ እንዲማርበት አድርገዋል፡፡
👉 በህይወት ዘመናቸው ወደ 1ዐ ሺህ የሚጠጉ የስዕል ውጤቶችን ለሀገራቸው አበርክተዋል፡፡
👉 የባህል እሴቶቻችን ከሃገር አልፈው እንዲነበቡ፣ አንዲታወቁና እንዲገለፁ ያደረጉ የጥበብ ጀግና ነበሩ፡፡
👉 በርካታ ትምህርት ቤቶችን በማሰራትም ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
👉 ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2007 ዓ.ም የክብር ዶክትሬት በሥነ-ጥበብ ዘርፍ ተሰጥቷቸዋል፡፡
#ባላምባራስ_ነጋሽ
tg-me.com/ethiopiahistorywisdom/1214
Create:
Last Update:
Last Update:
ከብዙ ጥቂቱን ስለ ክቡር ዶ/ር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ
****
👉ክቡር ዶ/ር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ ከአባታቸው አቶ ጉያ ገመዳ ከእናታቸው ከወ/ሮ ማሬ ጎበና በ1921 በቢሾፍቱ ደሎ ቀበሌ ተወለዱ፡፡
👉 በአየር ሃይል ተምረው በከፍተኛ ነጥብ ተመርቀዋል፡፡ በአስመራ ከተማ በአየር ሃይል መምህርት አገልግለዋል፡፡
👉 በሀገራችን ታሪክ በስዕሉ ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነችው ሥዕል ያለስተማሪ መፅሐፍ አዘጋጅተዋል፡፡
👉 በአፍሪካ የመጀመሪያው በፍየል ቆዳ ላይ ስዕልን የጀመሩም ታላቅ የጥበብ አባት ናቸው ።
👉 'አፍሪካ አርት ጋለሪ' አቋቁመዋል፡፡ የጋለሪውን መታሰቢያ በኒልስን ማንዴላ ሃውልት በማጀብ አራት የጋለሪ ቤቶችን በመገንባት ለህዝብ ምንጊዜም ክፍት ሆነው ስራዎቻቸውን ወጣቱ ትውልድ እንዲማርበት አድርገዋል፡፡
👉 በህይወት ዘመናቸው ወደ 1ዐ ሺህ የሚጠጉ የስዕል ውጤቶችን ለሀገራቸው አበርክተዋል፡፡
👉 የባህል እሴቶቻችን ከሃገር አልፈው እንዲነበቡ፣ አንዲታወቁና እንዲገለፁ ያደረጉ የጥበብ ጀግና ነበሩ፡፡
👉 በርካታ ትምህርት ቤቶችን በማሰራትም ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
👉 ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2007 ዓ.ም የክብር ዶክትሬት በሥነ-ጥበብ ዘርፍ ተሰጥቷቸዋል፡፡
#ባላምባራስ_ነጋሽ
****
👉ክቡር ዶ/ር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ ከአባታቸው አቶ ጉያ ገመዳ ከእናታቸው ከወ/ሮ ማሬ ጎበና በ1921 በቢሾፍቱ ደሎ ቀበሌ ተወለዱ፡፡
👉 በአየር ሃይል ተምረው በከፍተኛ ነጥብ ተመርቀዋል፡፡ በአስመራ ከተማ በአየር ሃይል መምህርት አገልግለዋል፡፡
👉 በሀገራችን ታሪክ በስዕሉ ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነችው ሥዕል ያለስተማሪ መፅሐፍ አዘጋጅተዋል፡፡
👉 በአፍሪካ የመጀመሪያው በፍየል ቆዳ ላይ ስዕልን የጀመሩም ታላቅ የጥበብ አባት ናቸው ።
👉 'አፍሪካ አርት ጋለሪ' አቋቁመዋል፡፡ የጋለሪውን መታሰቢያ በኒልስን ማንዴላ ሃውልት በማጀብ አራት የጋለሪ ቤቶችን በመገንባት ለህዝብ ምንጊዜም ክፍት ሆነው ስራዎቻቸውን ወጣቱ ትውልድ እንዲማርበት አድርገዋል፡፡
👉 በህይወት ዘመናቸው ወደ 1ዐ ሺህ የሚጠጉ የስዕል ውጤቶችን ለሀገራቸው አበርክተዋል፡፡
👉 የባህል እሴቶቻችን ከሃገር አልፈው እንዲነበቡ፣ አንዲታወቁና እንዲገለፁ ያደረጉ የጥበብ ጀግና ነበሩ፡፡
👉 በርካታ ትምህርት ቤቶችን በማሰራትም ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን ተወጥተዋል፡፡
👉 ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2007 ዓ.ም የክብር ዶክትሬት በሥነ-ጥበብ ዘርፍ ተሰጥቷቸዋል፡፡
#ባላምባራስ_ነጋሽ
BY የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች



Share with your friend now:
tg-me.com/ethiopiahistorywisdom/1214